ቃለመጠየቅ ከጠቅላይ አቃቤ ሕግ ኃላፊ ጋር
ሐሙስ፣ ኅዳር 27 2011ማስታወቂያ
ቀደም ሲል በጠቅላይ አቃቤ ሕግ የሚመራ ከፌዴራል ፖሊስና ከሌሎች ጸጥታ አካላት የተወጣጣ ግብረ-ኃይል በኦሮሚያና በቤንሻንጉል ጉሙዝ አዋሳኝ አካባቢዎች ላይ የተፈጠረዉን ግጭት ለመመርመር መሰማራቱ ተነግሯል። ግብረ ኃይሉ በግጭቱ ላይ በቀጥታ የተሳተፉ ወይም ከጀርባ ሆነው ያቀነባበሩትን ለይቶ ለፍትሕ እንዲቀርቡ የማድረግ ሥራ እንደሚሠራም የኮሙኒኬሼን ጉዳዮች ኃላፊዉ አክለው ገልፀዋል። መርጋ ዮናስ የኢትዮጵያ ፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ሕግ የኮሙኒኬሼን ጉዳዮች ኃላፊ አቶ ዝናቡ ቱኑን ዛሬ እኩለ ቀን ላይ በአጭሩ አነጋግሯጠዋል።
ሙሉ ቀለመጠየቁን ለመከታተል አዉዲዮዉን ይጫኑ።
መርጋ ዮናስ
ሼዋዬ ለገሰ