በጎሳ ውዝግብ ሰበብ የቤሮ ማጂ መንገድ መዘጋቱ
ሐሙስ፣ ጥር 9 2011ማስታወቂያ
በወረዳዎቹ ባለፉት ሁለት ወራት ብቻ ሄድ መጣ እያለ በተከሰተው ግጭት አስከአሁን ከስልሳ በላይ ሰዎች ሲሞቱ በመቶዎች የሚቆጠሩ ለጉዳት መዳረጋቸውን በቤንች ማጂ ዞን የቤሮ ወረዳ መስተዳድር አስታውቋል፡፡ በአሁኑወቅት ግጭቱን ለማስቆምና የተዘጉ መንገዶችን ለማስከፈት የጎሳ መሪዎችንና ባህላዊ የአገር ሽማግሌዎችን ያሳተፈ ጥረት በመደረግ ላይ እንደሚገኝ የመስተዳድሩ የሥራ ኃላፊዎች ገልጸዋል፡፡
ሸዋንግዛው ወጋየሁ
አርያም ተክሌ
ተስፋለም ወልደየስ