ልዩ ቃለ ምልልስ ከዶር ነጋሶ ጊዳዳ ጋር
ሰኞ፣ የካቲት 5 2010ማስታወቂያ
ዶ/ር ነጋሶ እንደሚናገሩት እስከ ባለፈው አመት የሚከፈላቸው የጡረታ ገንዘብ 1750 ብር ብቻ ነበር። የኦሮሞ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት የመጓጓዣ መኪና እንደሚገዛላቸው፣ በኢትዮጵያም ሆነ ከኢትዮጵያ ውጪ የሕክምና ወጪያቸውን እንደሚሸፍንላቸው ቃል ገብቷል። የአዲስ አበባው ወኪላችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር በዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ የመኖሪያ ቤት ተገኝቶ አነጋግሯቸዋል።
ሙሉ ቃለ ምልልሱን ለማድመጥ የድምፅ ማዕቀፉን ይጫኑ
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ሸዋዬ ለገሠ