ፖለቲካዊ ነውጥ በበርሊን
ዓርብ፣ ኅዳር 18 2002ማስታወቂያ
ከፍተኛ ማዕረግ ያላቸው የጀርመን ወታደራዊ ባለስልጣንና የዚያን ጊዜው የጀርመን መከለከያ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴታ ከስልጣን ተነስተዋል ። የየኔው መከለከያ ሚኒስትር ፍራንስ ዮሴፍ ዩንግም ዛሬ ከስራቸው ተሰናብተዋል ። አዲሱ የጀርመን መከላከያ ሚኒስትር Karl Theodor zu Guttenburg መረጃው ከህዝቡም ሆነ ከአቃቤ ህግ ተደብቆ መቆየቱን አረጋግጠዋል ። አሁን ዋናው ጉዳይ የጀርመን መከለካያ ሚኒስቴር በጥቃቱ ሰላማዊ ሰዎች ስለመገደላቸው መቼ ነበር ማወቅ የቻለው የሚለው ነው ።
ቤርንት ራይገርት ፣ ሂሩት መለሰ