ፕሪዝደንት ባራክ ኦባማ የጋና ጉብኝት
ሐሙስ፣ ሐምሌ 2 2001ማስታወቂያ
በቅድምያ ጋናን ለመጀመርያ ለጉብኝት መምረጣቸዉ አገሪቷ የዲሞክራሲ ተምሳሌት መሆንዋን ጨምሮ የተለያዩ መላምቶችን አሰንዝሮአል። የጉብኝታቸዉ አለማ ዩኤስ አሜሪካ በአፍሪቃ ላይ ያላትን ፖሊሲ በግልጽ ለማሳየት ነዉ ተብሎ ቢታሰብም የሃጉሪቷ ጉዳዮች ባለሞያ በሌላ በኩል አሜሪካ ለአፍሪካ ጉዳዮች ትኩረት የምትሰጥበት ግዜ የላትም ይላሉ። ዝርዝሩን አበበ ፈለቀ ከዋሽንግተን እንዲህ አቀናብሮታል።
አበበ ፈለቀ፣አዜብ ታደሰ፣ ነጋሽ መሃመድ