1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ፓሪስ ከሽብር ጥቃቱ በኋላ

ሐሙስ፣ ታኅሣሥ 30 2007

በፈረንሣይ መዲና ፓሪስ ትናንት የተጣለዉን የአሸባሪዎች ጥቃት ተከትሎ የተለያዩ የዓለም መንግሥታትና ፖለቲከኞች ድርጊቱን በፅኑ ማዉገዛቸዉን ቀጥለዋል።

https://p.dw.com/p/1EHbs
Paris Anschlag auf Charlie Hebdo - Solidarität Deutschland Berlin
ምስል picture-alliance/dpa/B.v. Jutrczenka

የፓሪስ ነዋሪዎችም ድርጊቱን በመቃወም ትናንት ምሽት በአደባባይ በነቂስ ወጥተዋል። ፈረንሳይ የትናንቱን የአሸባሪ ቅጣት ተከትሎ ፈረንሳይ ብሔራዊ የሃዘን ቀን ማወጅዋ ይታወቃል። በሌላ በኩል አንድ ሴት ፖሊስም ከየት መድረሱ ባልታወቀ ጥቃት መገደልዋ እንዲሁም ሁለት በፅኑ መቁሰላቸዉ ተነግሮአል። ዛሬ ፓሪስ እንዴት ዉላ ይሆን? ሌላ አንድ ፖሊስ የመገደልዋ ዜናስ እንዴት ነዉ? የፓሪስዋን ወኪላችንን ሐይማኖት ጥሩነህን አነጋግረናታል።


ሐይማኖት ጥሩነህን
አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ