1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ፍልስጤም ፣ የተመድ ውሳኔና አሜሪካ

ዓርብ፣ ኅዳር 21 2005

138 አባል ሃገሮች የፍልስጤምን ሙሉ የድርጅቱን ታዛቢነት ሲደግፉ 41 ደግሞ ድምፅ ከመስጠት ተቆጥበዋል ። ዩናይትድ ስቴትስ እስራኤልና ሌሎች ጥቂት ሃገሮች የፍልስጤምን ሙሉ ታዛቢነት ተቃውመዋል ።

https://p.dw.com/p/16tst
Palestinians hold posters of President Mahmoud Abbas during a rally in support of Abbas's efforts to secure a diplomatic upgrade at the United Nations, in Gaza City November 29, 2012. The U.N. General Assembly is set to implicitly recognize a sovereign state of Palestine on Thursday despite threats by the United States and Israel to punish the Palestinian Authority by withholding much-needed funds for the West Bank government. REUTERS/Suhaib Salem (GAZA - Tags: POLITICS)
ምስል Reuters

65 ተኛው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ ለፍልስጤም የሙሉ ታኃቢነት መብት የሚሰጥ ውሳኔ ትናnte አስተላለፈ ። ትናንት በተሰጠ ድምፅ 138 አባል ሃገሮች የፍልስጤምን ሙሉ የድርጅቱን ታዛቢነት ሲደግፉ 41 ደግሞ ድምፅ ከመስጠት ተቆጥበዋል ። ዩናይትድ ስቴትስ እስራኤልና ሌሎች ጥቂት ሃገሮች የፍልስጤምን ሙሉ ታዛቢነት ተቃውመዋል  ። አሜሪካን ውሳኔው የሰላም ድርድሩ እንቅፋት ነው ብላለች ። የዋሽንግተን ዲሲውን ወኪላችን አበበ ፈለቀን ስለ ውሳኔው ና ስለ አሜሪካን አቋም ጠይቀናል  ።

አበበ ፈለቀ

ሂሩት መለሰ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ