ፈረንሳይ፣ ብሪታንያ እና የስደተኞቹ መበራከት ያስከተለው ቀውስ
ሰኞ፣ ነሐሴ 18 2007ማስታወቂያ
ስደተኞቹ በዋሻው በሚያልፉት ባቡሮች ወይም የጭነት መኪኖች ውስጥ ተሸሽገዉ ወይም አንድ የሱዳን ስደተኛ እንዳደረገው በእግሩ ተጉዞ ወደ ብሪታንያ በሕገ ወጥ መንገድ ለመግባት የሚያደርጉት ሙከራ ባካባቢው አሳሳቢ ቀውስ ፈጥሮዋል። ብሪታንያ ስደተኞቹ ወደ ግዛትዋ እንዳይገቡ በፈረንሳይ ላይ ከፍተኛ ግፊት አሳርፋለች።
በፈረንሳይ እና ብሪታንያ ስለሚታየው የስደተኞች እንቅስቃሴ፣ በዚሁ አንፃር ምን እየተደረገ ይገኛል? ስለዚሁ ጉዳይ የፓሪሷን ወኪላችን ሀይማኖት ጥሩነህ እና የለንደኗን ወኪላችን ሀና ደምሴን በስልክ አነጋግረናል።
ሀይማኖት ጥሩነህ/ሀና ደምሴ
አርያም ተክሌ
ሸዋዬ ለገሠ