ጸረ-ዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት
ረቡዕ፣ ጥር 25 2008ማስታወቂያ
በዘር እና በፖለቲካ ሳቢያ ተቃዋሚዎቻቸውን አሳደው የሚገድሉትን የአፍሪቃ አንዳንድ መሪዎችን እንዲሁም ባለሥልጣናትን ኔዘርላንድ የሚገኘው ዓለም አቀፉ ፍርድ ቤት እስካሁን ከሷል። የኬንያው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ «ይኽ ከእግዲህ ማክተም አለበት» ሲሉ ጥሪያቸውን አዲስ አበባ ለስብሰባ በተገኙበት አሰምተዋል። የሰብአዊ መብት ተቆርቋሪ ድርጅት የፕሬዚዳንቱን ንግግር «አደገኛ አኪያሄድ» በሚል ተቃውመውታል። የበርሊኑ ወኪላችን ይልማ ኃይለሚካኤል ጉዳዩን ተከታትሎ የሚከተለውን ዘገባ አጠናቅሮልናል።
ይልማ ኃይለሚካኤል
ማንተጋፍቶት ስለሺ
ነጋሽ መሐመድ