ግብፅና የአፍሪቃ ኅብረት አቋም 28 ሰኔ 2005ዓርብ፣ ሰኔ 28 2005የአፍሪቃ ኅብረት አባል ሃገራት አምባሳደሮች፤ በወቅቱ የካሜሩን ሊቀመንበርነት ፣ በክፍለ ዓለሙ ሰላምና ፀጥታ ጉዳይ ተወያይተዋል። የተወያዩባቸው አርእስት ፤ በዛ ያሉ አገሮችን ጉዳዮች ቢዳስሱም፤ ላቅ ያለ ትኩረት የተሰጠው ወቅታዊው የግብፅ ይዞታ ነው።https://p.dw.com/p/192vFምስል gemeinfreiማስታወቂያ አምባሳደሮቹ በዝግ ስብሰባ አምስት ሰዓት ገደማ ከመከሩ በኋላ ስብሰባቸውን አገባደው ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰጥቷል። በመግለጫዉ መሰረትም ግብጽ ከአባልነት ታግዳለች። ጌታቸው ተድላ ኃ/ጊዮርጊስ ተክሌ የኋላ ሂሩት መለሰ