1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ግብፅና የአፍሪቃ ኅብረት አቋም

ዓርብ፣ ሰኔ 28 2005

የአፍሪቃ ኅብረት አባል ሃገራት አምባሳደሮች፤ በወቅቱ የካሜሩን ሊቀመንበርነት ፣ በክፍለ ዓለሙ ሰላምና ፀጥታ ጉዳይ ተወያይተዋል። የተወያዩባቸው አርእስት ፤ በዛ ያሉ አገሮችን ጉዳዮች ቢዳስሱም፤ ላቅ ያለ ትኩረት የተሰጠው ወቅታዊው የግብፅ ይዞታ ነው።

https://p.dw.com/p/192vF
ምስል gemeinfrei

አምባሳደሮቹ በዝግ ስብሰባ አምስት ሰዓት ገደማ ከመከሩ በኋላ ስብሰባቸውን አገባደው ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰጥቷል። በመግለጫዉ መሰረትም ግብጽ ከአባልነት ታግዳለች።

ጌታቸው ተድላ ኃ/ጊዮርጊስ

ተክሌ የኋላ

ሂሩት መለሰ