ግብረ ሰናይ ሰራተኞች ላይ ያነጣጠረ ጥቃት በሶማሊያ
ሰኞ፣ ጥቅምት 10 2001ማስታወቂያ
የተመድ የዓለም የምግብ ድርጅት WFP ባልደረባ ባለፈዉ ዓርብ ሲገደል እሁድ ዕለት ደግሞ የመንግስታቱ የህፃናት መርጃ ድርጅት UNICEF አንድ አባሉን በተመሳሳይ ድርጊት ማጣቱ ተሰምቷል። ጽሕፈት ቤቱ ኬንያ ዋና መዲና ናይሮቢ የሚገኘዉ UNICEF SOMALIA ግድያዉን እያጣራ መሆኑን ገልጿል። የሶማሊያ ዳግም ነፃ አዉጪ ግንባር ግድያዉን አዉግዞ የዉጪ ወራሪዎች በአገሪቱ መገኘታቸዉን ለድርጊቱ ተጠያቂ አድርጓል።