ግሪክ ና የእሁዱ የፓርላማ ምርጫ፤ 8 ሰኔ 2004ዓርብ፣ ሰኔ 8 2004በፋይናንስ ቀውስ ክፉና የተዳቀቀችው ግሪክ የፊታችን እሁድ የፓርላማ ምርጫ ታካሂዳለች። 75 ከመቶው የግሪክ ህዝብ ፣ አገሪቱ ከዩውሮ ተጠቃሚ 17 አውሮፓ ኅብረት አባል ሃገራት ማኅበር እንዳትወጣ የሚፈልግ ቢሆንም፣ ለማገገሚያ፣ በቢሊዮንhttps://p.dw.com/p/15GCOየግሪክ ፓርላማ ህንጻምስል dapdማስታወቂያ የሚቆጠር ገንዘብ ለማግኘት ግሪክ ማሟላት በሚገባት ተያያዥ ቅድመ ግዴታዎች ደስተኛ አይደለም። የግሪኩ ምርጫ ፣ በግሪካውያን ዘንድ ብቻ ሳይሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ በአርምሞ እየተጠበቀ ነው። ይህን በተመለከተ የብራሰልሱ ዘጋቢአችን ገበያው ንጉሴ-- ተክሌ የኋላ ገበያው ንጉሤ ነጋሽ መሐመድ