ጌትነት እንየው በወጣቶች መድረክ11 የካቲት 2003ዓርብ፣ የካቲት 11 2003ታዋቂው ኢትዮጵያዊ አርቲስት ጌትነት እንየው የዛሬው የወጣቶች መድረክ እንግዳችን ነው። ጌትነት በውብ ብዕሩ የዘመኑን ወጣት እሳቤ ሽሙጣዊ በሆነ መልኩ ያስቃኘናል።https://p.dw.com/p/R2H0«ለእንግሊዝ እግር ኳስ ምናለ እጅ ብንሰጥ!» አርቲስት ጌትነት፣ምስል APማስታወቂያበዚህ ግጥሙ ወጣቱ በተለይ በምዕራቡ ዓለም አፍቅሮትና በአውሮፓ የእግር ኳስ ጨዋታ ተተብትቧል ይለናል። ሌሎች ሁለት ወጣቶችንም እንዲሁ አነጋግረናል። አንደኛው ወጣት በጌትነት ሀሳብ ሲስማማ፤ ሌላኛው ወጣት ግን የጌትነት ትችት የተዋጠለት አይመስልም። ለዝግጅቱ ማንተጋፍቶት ስለሺ። ማንተጋፍቶት ስለሺ ተክሌ የኋላ