ገንዘብ በተንቀሳቃሽ ሥልክ
ዓርብ፣ ሐምሌ 7 2009ማስታወቂያ
አፍሪቃዉያን በተንቀሳቃሽ ወይም ሞባይል ሥልክ ካንዳቸዉ ወደ ሌላቸዉ ገንዘብ የሚያዘዋዉሩበት አዲስ ሥልት ማዘጋጁቱን እዉቁ የቻይና የተንቀሳቃሽ ሥልክ ኩባንያ ሕዋዌ አስታወቀ።ኩባንያዉ እንደሚለዉ አዲስ በነደፈዉ ሥልት አንድ መቶ ሚሊዮን የሚገመት አፍሪቃዊ አግልግሎት ማግኘት ይችላል።አገልግሎቱ ገቢራዊ ከሆነ እስካሁን የሚታወቀዉን የሐዋላ አገልግሎች የሚያስቀር ነዉ።ባለሙያዎች አዲሱን አገልግሎት ቢደግፉትም ለአጭበርባሪዎች ይጋለጣል ብለዉ መስጋታቸዉ ግን አልቀረም።የዋሽግተን ዲሲ ወኪላችን ዘገባ ልኮልናል።
መክብብ ሸዋ
ነጋሽ መሐመድ
ሸዋዬ ለገሰ