ጀርመን፣ የጎርፍ አደጋና የሜርክል ጉብኝት
ማክሰኞ፣ ግንቦት 27 2005ማስታወቂያ
የጀርመንዋ መራሒተ-መንግሥት ወይዘሮ አንጌላ ሜርክል ሰሞኖን በጎርፍ የተጥለቀለቁትን የደቡብ-ምሥራቅ ጀርመን አካካቢዎችን እየተዘዋወሩ ጎበኙ።በጎርፉ ለተጎዱት ሰዎችም መንግሥታቸዉ የአንድ መቶ ሚሊዮን ዩሮ ርዳታ እንደሚሰጥ ቃል ገብተዋል።ሜርክል አደጋ የደረሰባቸዉን አካባቢዎች መጎብኘታቸዉና ርዳታ ለመስጠት ቃል መግባታቸዉ እንደ መራሒተ-መግሥት የሚጠበቅባቸዉ ሥራና ሐላፊነት በመሆኑ ሌላ ትርጉም አይሰጠዉም ባዮች አልጠፉም።የፖለቲካ ተንታኞች ግን የሜርክልን ጉብኝትና የልገሳ ቃል በመጪዉ መስከረም ለሚደረገዉ ምርጫ እንደምረጡኝ ዘመቻ ነዉ የቆጠሩት።የበርሉኑ ወኪላችን ይልማ ሐይለሚካኤልን ሥለ ጉዳዩ በስልክ አነጋግሬዋለሁ።
ይልማ ሐይለሚካኤል
ነጋሽ መሐመድ
ተክሌ የኋላ