ጀርመን እና የአፍሪቃ ሕብረት ድጋፏ
ሰኞ፣ ታኅሣሥ 4 2008ማስታወቂያ
«ጂ» 7 በመባል የሚታወቁት ሰባቱ በኢንዱስትሪ የበለፀጉት ሃገራት መንግሥታትና የመንግሥታት ተጠሪዎች ከአራት ወራት በፊት ጀርመን ላይ ስብሰባ በተቀመጡበት ወቅት የጀርመኑ የልማት ትብብር ሚኒስትር ጌርድ ሙለርና የአፍሪቃ ሕብረት ፕሬዚዳንት ድላሚኒ ዙማ ባደረጉት ስምምነት መሰረት ተግባራዊ እንደሚሆን የተገለፀዉ። አውሮጳ እና አፍሪቃ በጋራ እውን ለማድረግ ስለያዙት እቅድ የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።
ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
ልደት አበበ
አዜብ ታደሰ