ጀርመን እና የአውሮጳ ምክር ቤታዊ ምርጫ
ሰኞ፣ ሰኔ 1 2001ማስታወቂያ
በምርጫው የወግአትባቂው የክርስትያን ዴሞክራቶቹ ህብረት ፓርቲ ብዙ ድምጽ ቢያጣም ጠንካራ ፓርቲ 37,9 ከመቶ በማግኘት ጠንካራው ፓርቲ እንደሆነ ቆይቶዋል። ትንንሾቹ፡ ማለትም የአረንጓዴዎቹ 12,1 ፡ የነጻ ዴሞክራቶቹ 11,0 እና የግራ ፓርቲዎች 7,5 የመራጭ ድምጽ በማግኘት ውጤታቸውን አሻሽለዋል። ይህ ውጤት የፊታችን መስከረም ወር በጀርመን በሚደረገው አጠቃላይ ምክር ቤታዊ ምርጫ ላይ ምን ተጽዕኖ ሊኖረው ይችላል? በወቅቱ የለው በወቅቱ ብዙዎችን ማነጋገገር የያዘ ጥያቄ ነው።
ይልማ ኃይለሚካኤል/አርያም ተክሌ