ጀርመናዊቷ ደራሲ ኤዳ ቱን24 ነሐሴ 2003ማክሰኞ፣ ነሐሴ 24 2003«በሌሎች ላይ ሲያዩት የሚጠሉትና የሚያፍሩበት ነገር፤ በእርሶ ዘንድ ቢደርስ ምን ያደርጉ» ይሆን? » ይህን የሚሉት ጀርመናዊቷ ደራሲ ኤዳ ቱን ናቸው።https://p.dw.com/p/Riueማስታወቂያየፃፉት መፅሀፍ በራሳቸው ህይወት ታሪክ ላይ ያተኩራል። በናዚ አገዛዝ ዘመን ልዩ ዘር ማለትም «አሪየን ሬስ» አድርጎ ይመለከታቸው ለነበሩ ጀርመናዊያን ብቻ በተዘጋጀ ልዩ ቦታ መወለዳቸውን በ50 አመታቸው በአጋጣሚ ይሰማሉ። ስለመፅሀፋቸውና ስለ ህይወታቸው ከልደት አበበ ጋር ቆይታ አድርገዋል። በአውሮፓና ጀርመን ዝግጅታችን ይቀርባል። ልደት አበበ አርያም ተክሌ