ዶክተር ብርሐኑ ነጋና ዶክተር መረራ ጉዲና በበርሊን
ረቡዕ፣ መጋቢት 7 2003ማስታወቂያ
ዶክተር ብርሃኑ ነጋ የግንቦት 7 የፍትህ የነፃነትና የዴሞክራሲ ንቅናቄ ሊቀ መንበር እና ዶክተር መረራ ጉዲና የኦሮሞ ህዝቦች ኮንግረስ መሪና የኢትዮጵያ የፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ አባል በርሊን ውስጥ ዛሬ ከጀርመን ባለሥልጣናት ጋር እየተነጋገሩ ነው ። የበርሊኑ ወኪላችን ይልማ ኃይለ ሚካኤል ውይይቱ ከመጀመኡ በፊት ሁለቱን ባለሥልጣናት አነጋግሯቸው ነበር ።
ይልማ ሐይለ ሚካኤል
ሒሩት መለስ
ነጋሽ መሐመድ