ድሬደዋ የቆሻሻ ስፍራን ወደመናፈሻ
ሐሙስ፣ ግንቦት 16 2004ማስታወቂያ
ይጠበቃል። ቆሻሻዉ የልጆቻቸዉ ህይወት ለአደጋ ማጋለጡን ያመለከቱ የአካባቢዉ ኗሪዎች ለዉጡ እንዳስደሰታቸዉ በመግለፅ፤ አያይዘዉም የንፁህ ዉሃ አቅርቦት ችግራቸዉም እንዲፈታላቸዉ ጠይቀዋል። የድሬደዋ አስተዳደር የወሰደዉ እንዲህ ያለዉ ርምጃ የአካባቢ ተፈጥሮን ከመጠበቅ እና ከመከባከብ በተጨማሪ ለጤና ጠንቅ የሆኑ ተህዋሲያን እንዳይራቡ መንገድ መዝጊያም ነዉ።
ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር
ሸዋዬ ለገሠ
ተክሌ የኋላ