ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ከቅኝ ግዛት ነጻ
ማክሰኞ፣ ሰኔ 22 2002ማስታወቂያ
ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎን በቅኝ ግዛት ይዛ የቆየችዉ ቤልጂየም ኮንጎን ለቃ ከወጣችበት ግዜ ጀምሮ የአገሪቷ ተወላጆች አገሪቷን ማስተዳደራቸዉን ጀምረዋል። ከዚህም ግዜ ወዲህ በኮንጎ አንባገነናዊነት ሰፍኖ አገሪቷ በመንኮታኮት ከባድ ጦርነት ዉስጥ ተዘፍቃለች። አገሪቷ ነጻነት ቀንዋን እንዴት ይሆን የምታከብረዉ ? የዶቼ-ቬለዋ Brigitta Moll የዘገበችዉን አዜብ ታደሰ እንዲህ ታቀርባለች!
አዜብ ታደሰ፣ አርያም ተክሌ