ደን ህይወት ነዉ!12 ጥር 2001ማክሰኞ፣ ጥር 12 2001በተለይ ለመዠንገርና መሰል ማኅበረሰብ ትርጉሙ ያ ነዉ። በጋምቤላ መስተዳድር በመዠንገር ዞን የሚኖረዉ የመዠንገር ማኅበረሰብ ብዛቱ ከ30 እስከ 35 ሺህ ይገመታል።https://p.dw.com/p/Gcppከተራቆተዉ መሬት ጋ ትግልምስል APማስታወቂያበተለይ ለመዠንገርና መሰል ማኅበረሰብ ትርጉሙ ያ ነዉ። በጋምቤላ መስተዳድር በመዠንገር ዞን የሚኖረዉ የመዠንገር ማኅበረሰብ ብዛቱ ከ30 እስከ 35 ሺህ ይገመታል። አሳ ከዉሃ ወጥቶ ህይወት እንደማይኖረዉ ሁሉ መዠንገርም ከደን ዉጪ መኖር አይችልም ይላሉ የደኑንና የእነሱን ቁርኝት ሲገልጡ። ማር ከደኑ ጋ በተሳሰረዉ አኗኗራቸዉ ምክንያት የሚያመርቱት ዋነኛ ሃብታቸዉ ነዉ።