ደቡብ ሱዳናዉያን ስደተኞች በኢትዮጵያ
ሐሙስ፣ ሚያዝያ 20 2008ማስታወቂያ
በደቡብ ሱዳን ለሁለት ዓመታት በዘለቀዉ ጦርነት በመቶ ሺ የሚቆጠሩ ነዋሪዎች ቤት ንብረታቸዉን ጥለዉ ተሰደዋል። ላለፉት ሁለት ዓመታት የደቡብ ሱዳን አማፂ ቡድንን የመሩት ሪክ ማቸር ከትናንት በስትያ ጁባ ተመልሰዉ የብሔራዊ የአንድነት መንግሥት ምክትል ፕሬዝደንት ሆነዉ ቃለ ከፈፀሙ በኋላ በሃገሪቱ ሠላም ሰፍኖ በጋምቤላ ኢትዮጵያ የሚገኙ ስደተኞች ወደ ሃገራቸዉ ሊመለሱ ይችላሉ የሚል ተስፋ ይኖር ይሆን? በመጠለያ ጣብያዉ የሚገኙት ደቡብ ሱዳናዉያን ስደተኞችስ በምን ሁኔታ ላይ ይገኛሉ? አዜብ ታደሰ በኢትዮጵያ የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽን «UNHCR» የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ አቶ ክሱት ገብረእግዚአብሔርን አነጋግራለች።
አዜብ ታደሰ
ሂሩት መለሰ