ያልተፈታዉ የሰሜን ደቡብ ኮርያዎች አምባጓሮ15 ኅዳር 2003ረቡዕ፣ ኅዳር 15 2003ሰሜን ኮርያ ከደቡብ ኮርያ ወደምታወዛግባት የደሴት ግዛት ሮኬቶችን መተኮሷ ከሴዉል ብቻ ሳይሆን፤ የተመድን ጨምሮ ከተለያዩ ወገኖች ትችትና ዉግዘትን አስከትሎባታል።https://p.dw.com/p/QH6xዮንፒዮንግ ደሴት በጥቃቱ ሂደትምስል APማስታወቂያ ጥቃቱ ያስደነገጣቸዉና ጦርነት ሊቀጥል ይችል ይሆናል የሚል ስጋት ያደረባቸዉ ደቡብ ኮርያዉያን ዛሬ ወደጎዳና በመዉጣት ቁጣቸዉን የሰሜን ኮርያን ባንዲራ በማቃጠል የገለፁ ሲሆን፤ መንግስታቸዉ ርምጃ እንዲወስድ ጠይቀዋል። ትናንት በተሰነዘረዉ ጥቃት የአራት ሰዎች ህይወት ጠፍቷል ወደ19 የሚደርሱ ቤቶችም ተቃጥለዋል። ሸዋዬ ለገሠ ተክሌ የኋላ