1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ያልሰከነዉ የእስራኤልና ሃማስ ጦርነት

ማክሰኞ፣ ነሐሴ 20 2006

በእስራኤልና ሃማስ ታጣቂ ኃይሎች መካከል የተኩስ አቁም ዉል ድርድር ከተቋረጠ ወዲህ ሁለቱ ወገኖች ተመልሰዉ አንዱ ሌላዉ ላይ ጥቃት መሠንዘር ቀጥለዋል። ዘገባዎች እንደሚሉት እስራኤል ዛሬ ባጠናከረችዉ የጦር አዉሮፕላን ድብደባ ጋዛ ዉስጥ ሁለት ትላልቅ ሕንፃዎችን መትታለች።

https://p.dw.com/p/1D1Uj
Gaza Zerstörung Hochhaus 26.08.2014
ምስል Reuters

ሃማስም በርካታ ሮኬቶችን ወደደቡብ እስራኤል ግዛቶች ማስወንጨፉን ቀጥሏል። እንዲያም ሆኖ ከፍተኛ የጦር አዛዦች የተገደሉበት ሃማስ በግብፅ አደራዳሪነት የተጀመረዉ የተኩስ አቁም ስምምነት ድርድር እንዲጀመር እየጠየቀ መሆኑንም ዘገባዎቹ ያመለክታሉ። በሁለቱ ወገኖች መካከል የተጀመረዉ ግጭት 50ኛ ቀኑን አስቆጥሯል። ግጭቱ የሚገኝበትን ሁኔታና ያስከተለዉን ተፅዕኖ እንዲያስረዳን ሃይፋ የሚገኘዉን ዘጋቢያችንን ግርማዉ አሻግሬን ስቱዲዮ ከመግባኤ አስቀድሜ በስልክ ጠይቄዋለሁ፤

ግርማዉ አሻግሬ

ሸዋዬ ለገሠ

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ