አዲሱ የዩኤስ አፍሪቃ ረዳት ሚኒስትር
ሰኞ፣ ነሐሴ 29 2009ማስታወቂያ
የአሜሪካ መንግሥት የዲፕሎማሲ ማዕከል ድረ-ገፅ እንደሚጠቁመው አምባሳደሩ ከጎርጎሮሳዊው 2003 እስከ 2006 ዓ.ም. በአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒሥትር የአፍሪቃ ጉዳዮች ከፍተኛ ባለሥልጣን ሆነው አገልግለዋል። አፍሪቃን ችላ ብሏል እየተባለ የሚወቀሰው የፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር በቦታው ሌሎች ሁለት እጩዎች ለመሾም ያደረገው ጥረት ሳይሳካለት ቀርቶ ነበር።
መክብብ ሸዋ
እሸቴ በቀለ
ሸዋዬ ለገሠ