1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ዩሮ እና ኢጣልያ

ረቡዕ፣ ሐምሌ 6 2003

አሁንም ከዚሁ ከዮሮ ጉዳይ ሳንወጣ ባለፉት 14 ወራት በጋራው ገንዘብ ዩሮ የሚገበያዩት የዩሮ ቀጣና አባል ሃገራት ፤ የገንዘብ ኪሣራ ለገጠማቸው ለግሪክ ፣ ለአየርላንድን እና ለፖርቱጋል በብዙ ቢሊዮን ዩሮ የሚቆጠር ብድር ሰጥተዋል ።

https://p.dw.com/p/RZcn
ምስል dapd

ሌሎች ሃገራትም የነዚህ ሃገራት ፈለግ መከተላቸው እንደማይቀር እየተነገረ ነው ። ሁኔታው አስጊ ደረጃ ላይ ይገኛል ከተባለባቸው ሃገራት ውስጥ ኢጣልያ አንዷ ናት ። ስለ ኢጣልያ ሁኔታ የሮሙን ዘጋቢያችንን ተክለ እዝጊ ገብረ እየሱስን ስቱድዮ ከመግባቴ በፊት በስልክ አነጋግሬዋለሁ

ተክለ እዝጊ ገብረ እየሱስ

ሂሩት መለስ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ