የICASA ጉባኤ ያነሳቸው ዐበይት ጉዳዮች
ረቡዕ፣ ኅዳር 27 2004ማስታወቂያ
ለጋሾች ቃል የገቡትን ገንዘብ እንዲሰጡ ከማሳሰቡ እና ከመከራከሩ ጎን ለጎን አፍሪቃውያን ለገንዘቡ ችግር የራሳቸውን መፍትሄ መፈለግ እንደሚገባቸው ተገልጿል ። ጉባኤው የተነጋገረበትን ይህንና ሌሎች አሳሳቢ ችግሮች እንዲሁም በኢትዮጵያ ግብረ ሰዶማውያን ይደርሳባቸዋል የሚባለውን መገለል አስመልክቶ የጉባኤው ተሳታፊ የሆኑትን ዶክተር ትዕግስት ግርማ የአፍሪቃ የህክምናና የምርምር ተቋም በንግሊዘኛው ምህፃር አምሬፍ(AMREF) ዋና ሃላፊ ን ሂሩት መለሰ በስልክ አነጋግራቸዋለች ።
ሂሩት መለሰ
ነጋሸ መሐመድ