የ2013 የዓለም ምርጥ የእግር ኳስ ስፖርተኞች መሸለም
ረቡዕ፣ ጥር 7 2006ማስታወቂያ
የዓለም እግር ኳስ ፌዴሬሽን፣ ፊፋ ትናንት በስዊትዘርላንድ ባካሄደው የድምፅ አሰጣጥ ሥነ ሥርዓት ከክርስቲያኖ ሮናልዶ ሌላ፣ በሴቶች የጀርመን ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን ግብ ጠባቂ ናዲን አንገረርም ምርጥ ተጫዋች ተብላ የወርቅ ኳስ ሲሸል,ም፣ ጀርመናውያኑ ዩፕ ሀይንከስ እና ሲልቪያ ናይድ ደግሞ በወንዶች እና በሴቶች የእግር ኳስ ቡድን እጅግ ጥሩ አሠልጣኞች ብሎ ሸልሞአቸዋል። በተያያዘ ዜና፣ ትናንት ደቡብ አፍሪቃ ከሊቢያ ጋ የተጋጠመው የኢትዮጵያ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን በሊቢያ 2-0 ተሸንፎዋል።
ሀይማኖት ጥሩነህ
አርያም ተክሌ
ነጋሽ መሀመድ