የ «ዞን 9» የፍርድ ቤት ቀጠሮ
ማክሰኞ፣ መጋቢት 20 2008ማስታወቂያ
ብይኑ የተራዘመው ካሁን ቀደም በመቅረጫ ድምፅ የተያዘው ክርክር በፅሑፍ ተገልብጦ ለፍርድ ቤቱ እና ለዳኞቹ የቀረበው ከጥቂት ጊዜ በፊት በመሆኑ ፍርድ ቤቱ ጉዳዩን አድምጦ ውሳኔ ለመስጠት በቂ ጊዜ ባለማግኘቱ ምክንያት መሆኑን ዳኞቹ ገልጸዋል። የዛሬውን የፍርድ ቤት ችሎት የአዲስ አበባ ዘጋቢያችን ዩሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ተከታትሏል። የ«ዞን 9» ጠበቃንም አነጋግሯል።
ዩሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ልደት አበበ
አርያም ተክሌ