የፖለቲካ ፓርቲዎች ክርክር
ዓርብ፣ የካቲት 26 2002ማስታወቂያ
እስካሁን ፓርቲዎቹ የተከራከሩባቸዉ ርዕሰ ጉዳዮች ዴሞክራሲና የብዙሃን ፓርቲ ስርዓት እንዲሁም ፌደራሊዝም ያልተማከለ አስተዳደር በኢትዮጵያ የተሰኙት ናቸዉ። በሌላ በኩል በድሬደዋ ለምርጫ የሚፎካከሩ የፖለቲካ ፓርቲዎችና የግል ተወዳዳሪዎች ዓላማቸዉን ለህዝብ የሚያስተዋዉቁበት የራዲዮና የቴሌቪዥን የአየር ጊዜ ድልድል ላይ አልተካተትንም ሲሉ ቅሬታ ያሰማሉ። የብሮድካስቲንግ ኤጀንሲ በበኩሉ የፖለቲካ ፓርቲዎች በድልድሉ ተካተዋል፤ የግሎቹ ግን ቦታ አልተያዘላቸዉም ይላል።
ዘገባዎቹን በተከታታይ በመጫን ያዳምጡ!
ታደሰ እንግዳዉ፤ ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር
ሸዋዬ ለገሠ
ተክሌ የኋላ