የፕሬዝደንት ኦባማ የኢትዮጵያ የጉብኝት ዕቅድና ትችቱ28 ሰኔ 2007እሑድ፣ ሰኔ 28 2007የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ባራክ ኦባማ ኢትዮጵያን እንደሚጎበኙ ተነግሯል። ፕሬዝደንቱ በአፍሪቃ በሚያደርጉት ጉብኝት የአባታቸዉ ሀገር ኬንያን እንደሚጎበኙ ቀደም ብሎ ነበር የተሰማዉ። ቆየት ብሎ ደግሞ ኢትዮጵያንም እንደሚሄዱ ተነገረ።https://p.dw.com/p/1FsKZማስታወቂያ