የፕሬዚዳንት ኦባማ የአፍሪቃ ጉዞ ተቃውሞ ዘመቻ
ማክሰኞ፣ ሰኔ 30 2007ማስታወቂያ
የኦባማን ወደ ኢትዮጵያ መሄድ የሰሙ ኢትዮጵያውያን አሜሪካዉያን ባለፈው ዓርብ በ«ኃይት ሀውስ» ፊት ለፊት የተቃውሞ ሰልፍ አድርገዋል። ተቃዋሚዎቹ፤ ፕሬዚዳንቱ የኢትዮጵያ ጉዞዋቸውን እንዲሰርዙ የሚያሳስብ ደብዳቤ እና ከህዝብ የተሰበሰበ ፊርሚያ ለ«ኃይት ሀውስ» አስገብተዋል። ይህም ተቃውሞ እንደሚቀጥል ገልፀዋል። ላስገባችሁት ደብዳቤ ምላሽ አገኛችሁ ወይ? እና መሰል ጥያቄዎችን ለዋሽንግተን ዲሲ ግብረ ሀይል አስተባባሪ አመራር አባል እና ሌሎች የሰልፍ ተሳታፊዎችን በማነጋገር፤ የዋሽንግተን ዲሲ መክብብ ሸዋ የዘገበው።
መክብብ ሸዋ
ልደት አበበ
ነጋሽ መሐመድ