የፕሬዚዳንት ኦባማ እና የጠ/ሚ ኃይለማርያም ዉይይት
ዓርብ፣ መስከረም 16 2007ማስታወቂያ
የሁለቱ ሀገራት ግንኙነት በንግድ፤ በኤኮኖሚ እና በደሕንነት ዘርፎች የበለጠ ተጠናክሮ ይቀጥላል። ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ ከኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስትር ጋር በአሁኑ ጊዜ ዉይይት ማካሄዳቸው በሶርያ ከጀመሩት ዘመቻቸዉ ጋር ሊያያዝ እንደሚችል አንድ የአሜሪካ የአፍሪቃ ፖሊሲ ጉዳዮች ተንታኝ ይናገራሉ። ዝርዝሩን የዋሽንግተኑ ወኪላችን አበበ ፈለቀ ልኮልናል።
አበበ ፈለቀ
አዜብ ታደሰ
አርያም ተክሌ