1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የፓለቲካ ውጥረት በፑንትላንድ

ዓርብ፣ ነሐሴ 15 2001

ከሶማሊያ ጋር ስትወዳደር አንፃራዊ ሰላም ያላት የሰሜን ሶማሊያዋ የፑንትላንድ አስተዳደር ከፍተኛ የደህንነትና የፖለቲካ ውጥረት እንደሰፈነባት አንድ ዓለም ዓቀፍ ድርጅት አስታወቀ ።

https://p.dw.com/p/JFno
ምስል DW

የግጭቶችን መንስኤ የሚያጥናውና መፍትሄያቸውንም የሚጠቁመው ኢንተርናሽናል ክራይስስ ግሩፕ የተባለው ቡድን እንዳስታወቀው የፑንትላንድ ውስጣዊ ችግር በአፋጣኝ ካልተፈታ መዘዙ ከፑንትላንድ አልፎ ለአፍሪቃ ቀንድም ይተርፋል ። ከክራይስ ግሩፕ ጆን ግሪንዋልድ ለዶይቼቬለ የአማርኛው ክፍል እንደተናገሩት የፑንትላንድ ችግሮች ባለሉበት ከተተዉ የሀገሪቱ መዋቅሮች ይፈራርሳሉ ፤ የአፍሪቃ ቀንድም ለባሰ ውጥረት ይዳረጋል ። ጆን ግሪንዋልድን ያነጋገረው አበበ ፈለቀ ተከታዩን ዘገባ አጠናቅሯል ።

አበበ ፈለቀ :ሂሩት መለሰ

አርያም ተክሌ