የፍርንክፈርቱ የንግድ ትርዒት
ሐሙስ፣ የካቲት 12 2007ማስታወቂያ
የፍርንክፈርቱ የንግድ ትርዒት
በጀርመንዋ የንግድና የባንኮች ከተማ በፍራንክፈርት ለ5 ቀናት የተካሄደው ዓለም ዓቀፍ የንግድ ትርዒት ከትናንት በስተያ ተጠናቋል ።በዚሁ ዓለም ዓቀፍ ትርዒት ላይ ከ100 ሃገራት የመጡ ልዩ ልዩ ድርጅቶች ተሳትፈዋል ። በዚሁ የቤት እቃዎችና የጌጣጌጦችና ቅርጻ ቅርጾች ትርዒቱ ላይ 7 የአፍሪቃ ሃገሮች ቢሳተፉም ከኢትዮጵያም ሆነ ከኤርትራ በትርዒቱ ላይ የተወከሉ ድርጅቶች እንዳልነበሩ የፍራንክፈርቱ ወኪላችን ጎይቶም ቢሆን ዘግቧል ።
ጎይቶም ቢሆን
ኂሩት መለሰ
ሸዋዬ ለገሠ