የፍልስጤም ጊዜያዊ መንግሥትና እስራኤል
ማክሰኞ፣ ግንቦት 26 2006ማስታወቂያ
በርካታ የእስራኤል ሚኒስትሮች ዛሬ ዮናይትድ ስቴትስን ከአዲሱ የፊልስጤም መንግሥት ጋር ተባብራ ለመስራት ማቀዷን ሲተቹ ነው የዋሉት። ዮናይትድ ስቴትስ አዲሱ ጥምር መንግሥት ይፋ እንደሆነ ከጥቂት ሰዓታት በኋላ ሀገሪቱ ከፍልስጤም ራስ ገዝ አስተዳደር ጋር ያላትን ትብብር ጠብቃ እንደምትቆይ እና የርዳታ ገንዘብ መስጠቷን እንደምትቀጥል አስታውቃ ነበር። አዲሱን የፍልስጤም ጊዜያዊ ጥምር መንግሥት አስመልክቶ እስራኤል ሥለያዘችዉ አቋም-ሀይፋ የሚገኘው ወኪላችን ግርማው አሻግሬ ቀጣዩን ዘገባ ልኮልናል።
ግርማው አሻግሬ
ልደት አበበ
ነጋሽ መሀመድ