የፌዴራል ፀረ ሽብር ግ/ኃይል እና የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልል መንግሥት መግለጫ6 ታኅሣሥ 2008ረቡዕ፣ ታኅሣሥ 6 2008የኢትዮጵያ መንግሥት ለአዲስ አበባ ከተማ የነደፈዉን የማስፋፊያ ዕቅድ በመቃወም በኦሮሚያ ክልል ስለተፈጠረው ሁከት የፌዴራል ፀረ ሽብር ግብረ ኃይልና የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልል መንግሥት ትናንት በቴሌቪዥን በተናጠል መግለጫዎች ሰጥተዋል። የመንግሥት አዲስ አበባን የማስፋፋት ዕቅድ በመቃወም ባንዳንድ የኦሮሚያ ከልል አካባቢዎች ተቃዉሞ መካሄዱ ተሰምቶዋል።https://p.dw.com/p/1HOILማስታወቂያ[No title]To play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 audio ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሄር አርያም ተክሌ አዜብ ታደሰ