የጫት ንግድና የኒውዮርኩ ብይን
ሰኞ፣ መጋቢት 21 2007ማስታወቂያ
ባለፈው ሳምንት ማለቂያ ገደማ ላይ ፤ ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ በኒው ዮርክ ከተማ ታሪክ ፣ 3 የምሥራቃዊው አፍሪቃ ተወላጆች፤ የ 24 ዓመቱ ወጣት፣ ያደታ ወይም ሙራድ በክሪ እንዲሁም የ 32 ዓመት ጎልማሶች አህመድ አደምና በያን ዩሱፍ፣የተባሉት ፣ በጫት ንግድ ሳቢያ ከ 2 እስከ 3 ዓመት በእሥራት እንዲቀጡ ተበይኖባቸዋል ፤ ብይኑ የሚጸናው በሚመጣው ወር ነው ። ብሪታንያ ባለፈው ዓመት እርከን በእርከን፤ ከበድ ያሉ ቅጣቶች ተፈጻሚ እንደሚሆኑ ካስታወቀች ወዲህ ፣ እንሆ ኒውዮርክ ለመጀመሪያ ጊዜ የተጠቀሰውን ርምጃ ወስዳለች። የተጠቀሱትን 3 ሰዎች በትክክል ፍርድ ቤት በምንድን ነው ጥፋተኞች ሆነው ያገኛቸው? የዋሽንግተን ዲ ሲ ውን ዘጋቢአችንን አነጋግረነዋል።
መክብብ ሸዋ
ተክሌ የኋላ
ኂሩት መለሰ