1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጥምቀት በዓል አከባበር በኢትዮጵያ

ሰኞ፣ ጥር 11 2007

በኢትዮጵያ በክርስትና ሐይማኖት ተከታዮች ዘንድ ዛሬ የጥምቀት በዓል በደማቅ ተከብሮአል። የጥምቀት በዓል ከጊዜ ወደ ጊዜ የዓለም አቀፉን ሕብረተሰብ ቀልብ እየሳበ በመምጣቱ የአከባበር ሥነ-ስርዓቱን በተመ የትምሕርት፤የሳይንስና የባሕል ድርጅት «UNESCO» ጥበቃ ስር በዓለም ቅርስነት ለማስመዝገብ ጥረት እየተደረገ መሆኑ ተመልክቶአል።

https://p.dw.com/p/1EMuD
Äthiopien Timkat Fest in Addis Abeba
ምስል DW/Azeb Tadesse Hahn

በአዲስ አበባ ትናንት በከተራና ዛሬ በተከበረዉ የጥምቀት ክብረ በዓል ላይ የተለያዩ ሃገራት አምባሳደሮች የሐይማኖት ተጠሪዎች መገኘታቸዉ ተገልፆአል። በክብረ በዓሉ ላይ ወጣት አዛዉንቱ በባሕላዊ አልባሳት ደምቀው በዝማሪ ታቦት መሸኘታቸዉን ከአዲስ አበባና ከጎንደርና ከአሰላ በስልክ ያነጋገርናቸው ነዋሪዎች ገልፀውልናል ። ከአዲስ አበባ መምህር ካሳይ ገብረግዚአብሄር የነገሩንን እናስቀድማለን ።

አዜብ ታደሰ

ኂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ