1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጢስ ዉሐ (አባይ) ግድቦች

ዓርብ፣ ሰኔ 17 2003

ጋዜጠኞች ከባሕር ዳር ከተማ ወጣ ብለዉ የተሰሩትን ጢስ አባይ አንድና ሁለት የተሰኙትን ግድቦች ተዘዋዉረዉ ጎብኝተዋል

https://p.dw.com/p/RVii
ጢስ ዉሐ (አባይ)ምስል CC/Mark Abel

የኢትዮጵያ መንግሥት በአባይ ወንዝ ዉሐ ሊገነባዉ ላቀደዉ ግዙፍ የኤሌክትሪክ ሐይል ማመንጫ ግድብ በመጋቢነት ያገለግላሉ የተባሉ ሁለት አነስተኛ ግድቦችን ለዉጪ መገናኛ ዘዴዎች የሚሠሩ ጋዜጠኞች ሰሞኑን ጎብኝተዋቸዋል።መንግሥት የጋበዛቸዉ ጋዜጠኞች ከባሕር ዳር ከተማ ወጣ ብለዉ የተሰሩትን ጢስ አባይ አንድና ሁለት የተሰኙትን ግድቦች ተዘዋዉረዉ ጎብኝተዋል።የአዲስ አባባዉ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ከተጋባዥ ጋዜጠኞቹ አንዱ ነበር።

ጌታቸዉ ተድላ

ነጋሽ መሐመድ


ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ