«የጡት ልጅ » በፊልም ሥራ ባለሞያዉ18 ሰኔ 2007ሐሙስ፣ ሰኔ 18 2007«የጡት ልጅ» በሚል በኃይሌ ገሪማ ሊሰራ የታቀደዉ ፊልም በ1960ዎቹ ከጣልያን ወረራ ከ 20 ዓመታት በኃላ በማደጎ የተሰጠች አንዲት ታዳጊ ህጻን ሕይወት ላይ እንደሚያተኩር ነዉ የተነገረዉ። ግን ለዚህ ፊልም ሥራ ማስኬጂያ ገንዘብ አልተሟላም። በአዉሮጳ ሕብረት ስር የሚገኘዉ ተቋም ለፊልሙ ሥራ ማስኬጃ የሚሆን 500 ሺህ ዩሮ እሰጣለሁ ብሎ ነበር።https://p.dw.com/p/1FnT7ማስታወቂያ