የጠቅላይ መለስ ዜናዊ ጋዜጣዊ መግለጫ
ዓርብ፣ ጥር 8 2001ማስታወቂያ
ጠቅላይ ሚንስትሩ ከሶማልያ እየወጣ ያለው የኢትዮጵያ ሰራዊት ተልዕኮውን እንዳሳካ ማመናቸውን አስታውቀዋል። በሶማልያ የተፈለገውን ያህል ሰመረጋጋት ባይሰፍንም፡ ሰላም እንዲመጣ ላለፉት ሁለት ዓመታት ኢትዮጵያ ያደረገችውን ጥረት ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ሳይጠቀምበት በመቅረቱ ተፈጥሮ የነበረውን ዕድል ጥቅም ላይ እንዳልዋለ አስረድተዋል። ከኤርትራ ጋር ስላለው ውጥረት ሁኔታና ዛሬ በአዲስ አበባ ስለተከሰተ ፍንዳታም ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች መልስ ሰጥተዋል።
ታደሰ እንግዳው