ኤኮኖሚ የጎዳና አዳሪዎች የሥራ ፈጠራ5 ነሐሴ 2009ዓርብ፣ ነሐሴ 5 2009የአዲስ አበባ የጎዳና አዳሪዎች እና አነስተኛ የሕብረሰብ አባላት ኑሯቸዉን ለማሻሻል የሚያደርጉትን ጥረት መንግሥትና ባለሐብቶች እንዲደግፉላቸዉ ጠየቁ። «ጥበበ ኢትዮጵያ» የሚል መጠሪያ ያለዉ ማሕበር የመሠረቱት የአዲስ አበባ ነዋሪዎች በተለያየ ሙያ ተሰማርተዉ ለማሕበሩ አባላት አገልግሎት የሚሰጥ አምቡላንስ መኪና እስከ መግዛት ደርሰዋል።https://p.dw.com/p/2i5STምስል Imago/Xinhua Afrikaማስታወቂያለችግረኞች ሥራ ፈጠራTo play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 audioይሁንና ማሕበርተኞቹ ሰሞኑን ባደረጉት ሥብሰባ እንደገለፁት ስራ ለመፍጠር የሚያደርጉት ጥረት የመንግስትና የባለሐብቶች ድጋፍ ካላገኘ እንቅፋት ሊገጥመዉ ይችላል። ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ ዝርዝር ዘገባ አለዉ። ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ ነጋሽ መሐመድ ኂሩት መለሰ