የግንቦት ዘጠና ሰባት ምርጫ ያስከተለው ውዝግብ ሰለባዎች መታሰቢያ1 ሰኔ 2001ሰኞ፣ ሰኔ 1 2001የግንቦት ዘጠና ሰባት የምርጫ ውጤት ባስከተለው ውዝግብ ወደ ሰላሳ አምስት የሚገመቱ ሰዎች በጸጥታ ኃይላት ከተገደሉ ትናንት አራተኛ ዓመት ሆናቸው።https://p.dw.com/p/I5bnምስል APማስታወቂያይህንኑ ምክንያት በማድረግ የሟቾች ቤተሰቦች ዕለቱን በመላ ኢትዮጵያ ዴሞክራቲክ ፓርቲ ቅጥር ግቢ አስበውታል። የአዲስ አበባ ወኪላችን ጌታቸው ተድላ የማቾች ቤተሰብ ማህበር ዋና ጸሀፊ አቶ ኢዮብ ከበደን አነጋግሮዋል። ጌታቸው ተድላ/አርያም ተክሌ