የግብፅ ፕሬዚደንት በጦር ኃይሉ ላይ የወሰዱት ውሳኔ
ሰኞ፣ ነሐሴ 7 2004ማስታወቂያ
ሙርሲ በታንታዊ ቦታ አብደል ፋታህ አል ሲሲን ሾመዋል። ግብፃዊው ፕሬዚደንት በትናንቱ ውሳኔአቸው የጦር ኃይሉ ባለፈው ሰኔ ወር የፕሬዚደንቱን ሥልጣን በሰፊው ለመቀነስ ሲል በሕገ መንግሥቱ ላይ አስቀምጦት የነበረውን አንቀጽ ሽረዋል። ፕሬዚደንት ሙርሲ ይህንኑ ያልተጠበቀ ውሳኔ በአሁኑ ጊዜ ለምን ወሰዱ? ውሳኔው ከግብፅ ሕዝብ በኩል ምን ዓይነት አስተያየት አስከትሎዋል?
ነቢዩ ሲራክ
አርያም ተክሌ
ሸዋዬ ለገሰ