የግራዚያኒ ሐዉልት ያስከተለዉ ዉዝግብ
ማክሰኞ፣ ሐምሌ 4 2009ማስታወቂያ
ሐዉልቱ እንዲገነባ ያደረጉት የላዚዮ ከተማ ከንቲባ እና ተባባሪዎቻቸዉም ክስ ቀርቦባቸዋል። ሐዉልቱ እንዲፈርስ ጥያቄ የሚያቀርብ የኢትዮጵያዉያን ጥምረትም ጉዳዩን በመከታተል ላይ መሆኑን ይገልጻል። ፍርድ ቤት ጉዳዩን ለመጪዉ ያመት ኅዳር ወር ቀጥሮታል። በጣሊያኗ አፊሌ ከተማ ተወልዶ ፋሺት ጣሊያን ኢትዮጵያን ስትወርር የጦር አዛዥ በመሆን ወደ ኢትዮጵያ በመሄድ የወረራዉ ዘመን እስኪያበቃ እዚያዉ መቆየቱም ይታወሳል። ዝግጅቱን ከድምጽ ዘገባዉ ያድምጡ፤
ተኽለዝጊ ገብረ ኢየሱስ
ሸዋዬ ለገሠ