1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጋጠ-ወጦች ዝርፊያና የኅይል እርምጃ

ረቡዕ፣ መጋቢት 11 2005

በአዲስ አበባ ከተማ በአንዳንድ አካባቢዎች፤ የዝርፊያና የኃይል እርምጃዎች እየተበራከቱ በመምጣታቸው፣ በኑዋሪዎች ላይ ሥጋት ፈጥሯል።

https://p.dw.com/p/180yX
ምስል picture alliance/dpa

ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር የላከልን ዘገባ እንደሚያስረዳው፣ በአዲስ አበባ ከተማ በአንዳንድ አካባቢዎች፤ ዝርፊያና የኃይል እርምጃዎች እየተበራከቱ በመምጣታቸው፣ በነዋሪዎች ላይ ሥጋት ፈጥሯል።በልማዱ ጀሞ፤ ሰሚትና አያት ተብለዉ በሚጠሩት አካባቢዎች፤ በድንጋይ ጠረባ ላይ በተሠማሩ ሠራተኞች በተነሳ የቡድን ጠብም፤ ቁጥራቸው በውል ያልታወቀ ሰወች መሞታቸው ተመልክቷል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሄር

ሂሩት መለሰ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ