በሶማሊያ እና ደቡብ ሱዳን ሶስት ጋዜጠኞች ተገድለዋል
ዓርብ፣ ታኅሣሥ 13 2010ማስታወቂያ
የዓለም አቀፉ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ኮሚቴ 42 ጋዜጠኞች መገደላቸውን በዓመታዊ ዘገባው ይፋ አድርጓል፡፡ በአፍሪካ ቀንድ ሃገራት ከሶማሊያ እና ደቡብ ሱዳን በአጠቃላይ ሦስት ጋዜጠኞች መሞታቸውን የአፍሪካ መርሐግብር አስተባባሪዋ አንጄላ ኩዊንታል ለዶይቼ ቬለ ገልጸዋል፡፡ ዝርዝር ዘገባውን ለማድመጥ የድምጽ ማዕቀፉን ይጫኑ፡፡
መክብብ ሸዋ
ሸዋዬ ለገሠ