የጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ እስራት ተበየነበት17 ጥቅምት 2007ሰኞ፣ ጥቅምት 17 2007የፊደራል ከፍተኛ ፍርድቤት 16ኛ ወንጀል ችሎት ከሁለት ሳምንት በፊት በማነሳሳት ጥፋተኛ ነህ ያለዉን ታዋቂ ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ላይ የሶስት ዓመት እስራት በይኖአል።https://p.dw.com/p/1Dcw0ምስል picture-alliance/dpaማስታወቂያ በዚህ ጉዳይ ዛሬ ጠበቃዉን ለማግኘት ያደረግነዉ ጥረት አልተሳካም ሆኖም ግን በጉዳዩ ላይ ተክሌ የኋላ የአዲስ አበባዉን ወኪላችን ዮሐንስ ገ/እግዚአብሄርን ያለዉን አስተያየት ስልክ ደዉሎ ጠይቆታል። ዮሐንስ ገ/እግዚአብሄርን አዜብ ታደሰ ተክሌ የኋላ