1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ እስራት ተበየነበት

ሰኞ፣ ጥቅምት 17 2007

የፊደራል ከፍተኛ ፍርድቤት 16ኛ ወንጀል ችሎት ከሁለት ሳምንት በፊት በማነሳሳት ጥፋተኛ ነህ ያለዉን ታዋቂ ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ላይ የሶስት ዓመት እስራት በይኖአል።

https://p.dw.com/p/1Dcw0
Symbolbild Justitia Justizia
ምስል picture-alliance/dpa

በዚህ ጉዳይ ዛሬ ጠበቃዉን ለማግኘት ያደረግነዉ ጥረት አልተሳካም ሆኖም ግን በጉዳዩ ላይ ተክሌ የኋላ የአዲስ አበባዉን ወኪላችን ዮሐንስ ገ/እግዚአብሄርን ያለዉን አስተያየት ስልክ ደዉሎ ጠይቆታል።

ዮሐንስ ገ/እግዚአብሄርን
አዜብ ታደሰ
ተክሌ የኋላ